"በማንነታችሁ ስትደራጁ በማስተዋል ይሁን" - ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ተማሪዎች ማኅበር በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከሁሉም ካንፓሶች በተውጣጡ ተማሪዎች ከሰሞኑ ተመስርቷል።