ድምጽ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ዩናይትድ ስቴትስ እንደምትደግፍ ተገለፀ ኤፕሪል 23, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ ሂደት ዩናይትድ ስቴትስ እንደምትደግፍና አብራም እንደምትሠራ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒከላስ ባርኔት ገልፀዋል።