ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ያለው ግምገማ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተንታኞችና ፖለቲከኞች ከሚንፀባረቀው የተለየ መሆኑን ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5