ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ያለው ግምገማ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተንታኞችና ፖለቲከኞች ከሚንፀባረቀው የተለየ መሆኑን ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናገሩ።