በሃዋሳው ግጭት የተጠረጠሩ ታሰሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በሃዋሳ ከተማ ከእግር ኳስ ጨዋታ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ግጭት እጃቸው አለ ያላቸውን 37 ሰዎችን ማሰሩን ፖሊስ አስታወቀ፡፡