ድምጽ የጌዴኦ ተፈናቃዮች ለምግብ እጥረትና ለበሽታ ተጋለጡ ኤፕሪል 19, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 ከምሥራቅና ከምዕራብ ጉጂ ዞኖች የተፈናቀሉ የጌዴኦ ብሄረሰብ ተወላጆች ለተለያዩ በሽታዎችና ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን እየተናገሩ ናቸው።