የጌዴኦ ተፈናቃዮች ለምግብ እጥረትና ለበሽታ ተጋለጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ከምሥራቅና ከምዕራብ ጉጂ ዞኖች የተፈናቀሉ የጌዴኦ ብሄረሰብ ተወላጆች ለተለያዩ በሽታዎችና ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን እየተናገሩ ናቸው።