የጨፌው ስብሰባ ለሚዲያ ዝግ ነበር

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት /ጨፌ/ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ አቶ ሽመልስ አብዲሳን የክልሉ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደር አድርጎ ሾመ።