ዩጋንዳ አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ሣምንት በጦር ጄነራሎቻቸው ከሥልጣን ለተወገዱት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ እንደምትችል ዩጋንዳ ዛሬ አስታወቀች።