ዩጋንዳ አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ባለፈው ሣምንት በጦር ጄነራሎቻቸው ከሥልጣን ለተወገዱት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ እንደምትችል ዩጋንዳ ዛሬ አስታወቀች።
Your browser doesn’t support HTML5