የኢህአዴግ መግለጫ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ለውጥ “ሕዝባዊ መሠረት እንዳይዝ፣ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ኃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያካሄዱ ናቸው” ሲል የኢሕአዴግ ምክር ቤት አስታውቋል።