ድምጽ ወባ በገዳይነታቸው ከሚታወቁ በሽታዎች አንዱ ነው ኤፕሪል 16, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 በዋናነት በቆላማ አካባቢዎች ተስፋፍቶ የሚገኘው ወባ ባለፉት ዓመታት የአልጋ አጎበር ሥርጭት በመስፋፋቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ሥርጭቱ እየቀነሰ መምጣቱን የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡