ወባ በገዳይነታቸው ከሚታወቁ በሽታዎች አንዱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በዋናነት በቆላማ አካባቢዎች ተስፋፍቶ የሚገኘው ወባ ባለፉት ዓመታት የአልጋ አጎበር ሥርጭት በመስፋፋቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ሥርጭቱ እየቀነሰ መምጣቱን የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡