ወባ በገዳይነታቸው ከሚታወቁ በሽታዎች አንዱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በዋናነት በቆላማ አካባቢዎች ተስፋፍቶ የሚገኘው ወባ ባለፉት ዓመታት የአልጋ አጎበር ሥርጭት በመስፋፋቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ሥርጭቱ እየቀነሰ መምጣቱን የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5