የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት /ባልደራስ/ አቤቱታ

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት /ባልደራስ/ “በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተፅዕኖ እየተደረገብኝ ነው” አለ፡፡ ም/ቤቱ ባለፈው ቅዳሜ ከቦሌ እና አቃቂ ክ/ከተማ ነዋሪዎች ጋር ሊያደርገው የነበረውን ስብሰባ በፀጥታ ስጋት ምክንያት መሰረዙን አስታውቋል፡፡