ድምጽ ዓረና የመንግሥት የፀጥታ አካላትን ከሰሰ ኤፕሪል 15, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በመቀሌ ከተማ ኲሓ ክፍለከተማ ኲሓ በትናንትናው ዕለት በነበረው የፅዳት ዘመቻ የመንግሥት የፀጥታ አካላት በአባላቶቼና በሌሎች ወጣቶች አካላዊ ጥቃት ተፈፅምዋል እንዲሁም ታሰሩ ሲል የዓረና ትግራይ ፓርቲ ከሰሰ።