የኢቫንካ ትረምፕ ጉብኝት
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ውስጥ ጉብኝት ላይ የሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከፍተኛ አማካሪ እንዲሁም ልጃቸው ኢቫንካ ትረምፕ ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጋር ተገናኝተው ተነጋግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5