በከባድ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ ተፈፅመዋል ባላቸው ከባድ የሙስና ወንጀሎች የጠረጠራቸውን ኃላፊዎችና ሌሎች ተከሣሾችን ፌደራል ፖሊስ ዛሬ ፍርድ ቤት አቅርቧል።