ድምጽ አል - ባሺር በቁም እስር ላይ ናቸው ኤፕሪል 11, 2019 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 የሱዳኑ ፕሬዘዳንት ኦማር አል-ባሺር በጦር ሠራዊቱ ተጽዕኖ እና ለ30 ዓመታት በዘለቀው አገዛዛቸው ላይ ለአራት ወራት ያለማቋረጥ በተካሄደ ሕዝባዊ ተቃውሞ ተገፍተው ሥልጣን መልቀቃቸውን ከሃገሪቱ የሚወጡ ዘገባዎች ይገልጻሉ።