የምስራቅ ሃረርጌ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በምስራቅ ሃረርጌ የተለያዩ ወረዳዎች ባለፉት ሁለት ዓመታት ተፈናቅለው የነበሩ አብዛኞቹ ነዋሪዎች ወደቀድሞ መኖሪያቸው እየተመለሱ እንደሆነ ዞኑ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5