ግጭት በወሎ ዩኒቨርስቲ
Your browser doesn’t support HTML5
በወሎ ዩኒቨርሲቲ ትናንት የተቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሏል። በግጭቱ ጉዳት ደርሷል። በአማራና በኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጆች መካከል መካረር ተፈጥሮ ግጭት እንዳይከሰት የኃይማኖት አባቶች በተማሪዎች መካከል ተገኝተው ምክር ሰጥተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5