የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞኖች ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞኖች የተለያዩ ከተሞች ጥቃት በፈፀሙ ታጣቂ ኃይሎች ላይ መንግሥት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5