"የተጋጩትም ፤የተታኮሱትም በሁለቱም በኩል ያሉ ታጣቂዎች ናቸው"- የመከላከያ ሚኒስቴር ም/ኢታማዦር ሹም ጽ/ቤት ኃላፊ ኮለኔል ተስፋዬ አያሌው

Your browser doesn’t support HTML5

የመከላከያ ሰራዊቱ ግጭቱ ወደተቀሰቀሰባቸው የአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞንና ወደ በሰሜን ሸዋ ዞኖች ከገባ በኋላ ሙሉ በሙሉ ተኩስ መቆሙን የመከላከያ ሚኒስቴር ም/ኢታማዦር ሹም ጽ/ቤት ኃላፊ ኮለኔል ተስፋዬ አያሌው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።