ድምጽ የመቀሌ ወጣቶች አማረሩ ኤፕሪል 05, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከገጠር ወደ ከተማ አስተዳደር በተካለሉ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ለ15 ዓመታት የመኖርያ ቤት መሬት ለማግኘት ያቀረቡት ጥያቄ እስከ አሁን ምላሽ አላገኘም አሉ፡፡