የኢትዮጵያ የክብር ቆንሲል በክሊቭላንድ - ኦሃዮ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት የኦሃዮ ዩኒቨርሲቲውን የፖለቲካ ሣይንስ ፕሮፌሰር ዶ/ር ብሩክ ኃይሉን የክብር ቆንሲል አድርጎ ሾሟል። በአዲሱ ሹመታቸውና በሚጠብቋቸው ሥራዎች ላይ አነጋግረናቸዋል። ሃሣቦቻቸውን ከዚህ የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።