የኢትዮጵያ የክብር ቆንሲል በክሊቭላንድ - ኦሃዮ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት የኦሃዮ ዩኒቨርሲቲውን የፖለቲካ ሣይንስ ፕሮፌሰር ዶ/ር ብሩክ ኃይሉን የክብር ቆንሲል አድርጎ ሾሟል። በአዲሱ ሹመታቸውና በሚጠብቋቸው ሥራዎች ላይ አነጋግረናቸዋል።
ሃሣቦቻቸውን ከዚህ የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5