"የተለየ ሸፍጥም ሆነ ተግባር የለኝም" ጠ/ሚ ዐብይ
Your browser doesn’t support HTML5
“ዘመም ያለችውን ሃገሬን ማቅናት እንጂ ከዚያ የተለየ ሸፍጥም ሆነ ተግባር የለኝም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5