ድምጽ የጋሞ ዞን ተፈናቃዮች በረሃብ እየተሰቃዩ መሆናቸውን ተገለፀ ኤፕሪል 02, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 በጋሞ ዞን ሜሎ ወረዳና ባስኬቶ ልዩ ወረዳ የማንነት ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ከ37 ሺህ በላይ የባስኬቶ ልዩ ወረዳ ተፈናቃዮች በረሃብ እየተሰቃዩ መሆናቸውን ገለፁ።