መኢአድ አርበኞች ግንቦት ሰባትን ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) “ከአርበኞች ግንቦት ሰባት የአንድነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ጋር ተፈፅሟል” የተባለውን ውኅደት እንደማያውቀው ገለፀ።