ድምጽ መኢአድ አርበኞች ግንቦት ሰባትን ከሰሰ ኤፕሪል 01, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) “ከአርበኞች ግንቦት ሰባት የአንድነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ጋር ተፈፅሟል” የተባለውን ውኅደት እንደማያውቀው ገለፀ።