ድምጽ ኦዴፓ ማርች 29, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባካሄደው የሦስት ቀናት የግምገማ ስብሰባ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁን በአቶ ዑመር ሁሴን ተክቷል። ማዕከላዊ ኮሚቴው የወቅቱን የሃገሪቱንና የኦሮምያን ሁኔታ እንዲሁም ጠንካራና ደካማ የተባሉ ጎኖቹን መገምገሙ ተገልጿል።