በአማራና በኦሮምያ ክልሎች ግጭቶችን ለመፍታት የጋራ ኮሚቴ ተቋቋመ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራና በኦሮምያ ክልሎች መካከል የሚከሰቱ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የሁለቱ ክልሎች የጋራ ኮሚቴ ተቋቁሟል።