ኢትዮጵያዊው ከሃያ ዓመታት በኋላ የኤርትራዊያኑን ቤት አስረከቡ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተከሰተው ጦርነት ፖለቲካዊ ቀውስን ያስከተለ ማኅበራዊ ጠባሳ የፈጠረ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፡፡ በዘር በኃይማኖት አንድ የነበረ ህዝብ በማይታይ አጥር ተከልሎ በናፍቆት ሰቀቀን ሁለት አሥርት ዓመታትን ተሸግሯል፡፡