የኢትዮጵያ መንግሥት “በትክክል እየተጓዘ ነው” ኤይነስ ቹማ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት “በትክክል እየተጓዘ ነው” ብለዋል በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቋሚ ተጠሪ ኤይነስ ቹማ። ስኬታማ እንዲሆንም ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አሳስበዋል።