ድምጽ የኢትዮጵያ መንግሥት “በትክክል እየተጓዘ ነው” ኤይነስ ቹማ ማርች 27, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት “በትክክል እየተጓዘ ነው” ብለዋል በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቋሚ ተጠሪ ኤይነስ ቹማ። ስኬታማ እንዲሆንም ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አሳስበዋል።