የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የህዝብና ቤት ቆጠራ መራዘሙን ተቃወመ

Your browser doesn’t support HTML5

አራተኛው ዙር ሀገርቀፍ እንዲራዘም የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ተገቢ አይደለም ሲል የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።