ድምጽ የእንግሊዝን የመውጣት ጉዳይ ፓርላማው ወሰደ ማርች 26, 2019 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የእንግሊዝን ከአውሮፓ ኅብረት የመውጣት ጉዳይ ከጠቅላይ ሚኒስትሯ እጅ ለማውጣትና እራሳቸው ለመቆጣጠር የሚያስችላቸውን ድምፅ የሃገሪቱ እንደራሴዎች ትናንት ምሽት ላይ ሰጥተዋል።