ድምጽ የኦነግ የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎችና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ተወያዩ ማርች 20, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ጦላይ ማሠልጠኛ ካምፕ የገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎች እና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ባለፈው ሣምንት መጨረሻ ተወያይተዋል።