የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጥቃት የደረሰባቸውን ነዋሪዎች ሊያቋቁም ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም በሶማሌ ክልል የተለያዩ ከተሞች ጥቃት የተፈፀመባቸውን የክልሉን ልዩ ልዩ ብሔረሰብ ነዋሪዎች ለማቋቋም 100 ሚሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ፡፡