የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወቀሳ
Your browser doesn’t support HTML5
"የገመድ ፅንፎችን ይዘው የቆሙ ሁለት ኃያላን በሚያደርጉት ጉተታ ኢትየጵያና ኢትዮጵያዊነት አደገኛ ውጥረት ውስጥ ገብተዋል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5