የመቀሌ ዩኒቨርስቲና ገዳረፍ ዩኒቨርስቲ ሱዳን ውይይት አካሄዱ
Your browser doesn’t support HTML5
መቀሌ ዩኒቨርስቲ ከገዳረፍ ዩኒቨርስቲ ሱዳን ጋር በመተባበበር ለእርሻ ሥራዎች ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን በህገወጥ መንገድ ድንበር የሚሻገሩ ዜጎች ወደ ሕጋዊ አሰራር ለማስገባት ያቀደ መድረክ መቀሌ ተካሄደ።
Your browser doesn’t support HTML5