ድምጽ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ማሳሰቢያ አወጣ ማርች 18, 2019 ሰሎሞን አባተ እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኅብረተሰቡ “ከሃሰት ዜናና ከጥላቻ ንግግሮች እንዲቆጠብ” ሲል የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አሳስቧል።