ሟችን ኢሰብዓዊ በሆነ መንገድ ዘቅዝቀው ሰቅለዋል የተባሉ የዕድሜ ልክ እሥራት ተፈረደባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
ሻሸመኔ ከተማ ውስጥ ነሐሴ 6/ 2010 “አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ፈጽመዋል፤ ሟችን ኢሰብዓዊ በሆነ መንገድ ዘቅዝቀው ሰቅለዋል” የተባሉ የዕድሜ ልክ እሥራት ተፈረደባቸው።
Your browser doesn’t support HTML5