“እግዚያብሔር ይህንን ነገር ያደረገው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሊያስተርም ነው ብዬ አስባለሁ”- በአይሮፕላን አደጋው ልጃቸውን ያጡ እናት

Your browser doesn’t support HTML5

“ይህንን ዓለም እንኑርበት አንኑርበት ዋስትና የለንም። ስለዚህ ዛሬ ያለችንን ቀን ተሳስበንና ተፋቅረን እንድንኖር እግዚያብሔር ትልቅ መልዕክት ያለው ይመስለኛል” ይህንን ያሉት በአይሮፕላን አደጋው ሕይወቱን ያጣው የ27 ዓመቱ ሲድራክ ጌታቸው እናት ወ/ሮ ሚልካ ይማም ናቸው።