የጉርጉራ ጉባዔ የድሬዳዋን ሹም ሽረት ተቃወመ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ማክሰኞ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የተካሄደውን የአመራር ለውጥ እንደማይቀበለው የጉርጉራ ጎሳ ጋዜጣዊ ጉባዔ አስታወቀ፡፡