ድምጽ የጉርጉራ ጉባዔ የድሬዳዋን ሹም ሽረት ተቃወመ ማርች 15, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ማክሰኞ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የተካሄደውን የአመራር ለውጥ እንደማይቀበለው የጉርጉራ ጎሳ ጋዜጣዊ ጉባዔ አስታወቀ፡፡