የእሁዱ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ አደጋ፣ የምርመራው ሂደት፣ የቦይንግ ኩባንያና ቀጣዩ ምዕራፎች

Your browser doesn’t support HTML5

"ባየሁት በእጅጉ ነው የተደመምኩት። እጅግ የዘመነ የሥልጠና ማዕከል፣ ምሥለ በረራ ማሳሪያዎች ብቻ ሳይሆን ባለሞያዎቻቸውም በጣም ብቁና የተዋጣላቸው መሆናቸውን ነው ያየሁት።" የበረራ ጉዳዮች አዋቂው ፕሮፌሰር ነባል ተናጂ ናቸው የኢትዮጵያ ዓየር መንገድን ጎብኝተው ይህን ያሉት።