አርበኞች ግንቦት ሰባት “አጥፊ” ያላቸውን ኃይሎች ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

"…በአንድ በኩል ለለውጡ አልገዛ ያለ ኃይል፣ በሌላ በኩል ለውጡን እኔ ባልኩት መንገድ ብቻ ከፈለጋችሁ ተከተሉኝ የሚል አክራሪ ኃይል፤ ሦሥተኛው ደግሞ በቀደመው ሥርዓት ተጠቃሚ የነበረ ወይም በሠራው ሥራ እንዳይጠየቅ የሚፈልግ ሌላ ኃይል አለ።.." - የአርበኞች ግንቦት ሰባት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ