የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የከፍተኛ አመራሮች ለውጥ አደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈጉባዔ፣ ከንቲባ፣ ምክትል ከንቲባ እና ሌሎች አራት የካቢኔ ሹመቶች ላይ ነው ለውጡ የተደረገው።