ኢቲ-302ና ማክስ ኤይት - ዛሬ በዓለም ዙሪያ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የነበረውና በበረራ ቁጥር 302 ተመዝግቦ ወደ ናይሮቢ ለመብረር ሲነሳ ከትናንት በስተያ ቢሾፍቱ አካባቢ የወደቀውን 737 ማክስ ኤይት አደጋ ተከትሎ የቦይንግ ኩባንያ የአክስዮን ድርሻ ዋጋ በዓለም የገበያ ሠንጠረዦች ላይ ማሽቆልቆሉን ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል።