ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አውሮፕላኑ የተከሰከሰበትን ስፍራ ጎበኙ
Your browser doesn’t support HTML5
ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ኬንያ ናይሮቢ በረራ ላይ እንዳለ ከተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፋሪዎች በህይወት የተረፈ አለመኖሩ ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5