ድምጽ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አውሮፕላኑ የተከሰከሰበትን ስፍራ ጎበኙ ማርች 10, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ኬንያ ናይሮቢ በረራ ላይ እንዳለ ከተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፋሪዎች በህይወት የተረፈ አለመኖሩ ተገልጿል።