የአማራ ክልል ምክር ቤት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይና በአማራ ክልሎች ሕዝብ መካከል ጦርነትና ግጭት እንዲኖር የጠብ አጫሪነትና ትንኮሳ የሚፈፅሙ የትግራይ ክልል አመራር አባላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል ምክር ቤት አሳስቧል።