ዓለማቀፋዊነትና የአቅም ግንባታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉባዔ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ሥርዓት ዓለማቀፋዊነትን ለማጠናከርና የትምህርቱን ጥራት ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ዕርምጃዎች እየተወሰዱ መሆናቸውን የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ አስታወቁ፡፡