ድምጽ ዓለማቀፋዊነትና የአቅም ግንባታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉባዔ ማርች 06, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ሥርዓት ዓለማቀፋዊነትን ለማጠናከርና የትምህርቱን ጥራት ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ዕርምጃዎች እየተወሰዱ መሆናቸውን የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ አስታወቁ፡፡