በማዕከላዊና በምዕራብ ጎንደር ግጭት የተፈናቀሉ በከፋ ችግር ውስጥ ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

በማዕከላዊና በምዕራብ ጎንደር ዞኖች በቅርቡ በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸውን ጥለው የሸሹና በመጠለያ ጣብያ ውስጥ ያሉ ተፈናቃዮች በከፋ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ።