ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ የተከሰሱ 41 ተከሳሾች ፍ/ቤት አልቀረቡም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሶማሌ ክልል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋራ ዓቃቤ ህግ በአባሪነት የከሰሳቸው አርባ አንድ ተከሳሾች ዛሬም ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡ ታወቀ፡፡