ድምጽ ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ፌብሩወሪ 27, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ የተጀመረውን ለውጥ ለመቀልበስ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ለመቋቋም፣ ግንባር መፍጠር አለብን ያሉት ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡