ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የተጀመረውን ለውጥ ለመቀልበስ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ለመቋቋም፣ ግንባር መፍጠር አለብን ያሉት ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡