ድምጽ "ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው" - በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ፌብሩወሪ 27, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የሥርዓት ምርጫው የኢትዮጵያ ቢሆንም፤ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ብዝሃነት ላላቸው ሀገራት ግን ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ገለፁ።