"ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው" - በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር

Your browser doesn’t support HTML5

የሥርዓት ምርጫው የኢትዮጵያ ቢሆንም፤ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ብዝሃነት ላላቸው ሀገራት ግን ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ገለፁ።