ዴምህት አባሎቼ ለማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል አለ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ዴምህት) አባሎቼ ከመንግሥት ይደረግላቸዋል ተብሎ የነበረ ማቋቋምያ እሰከ አሁን ባለማግኘታቸው ለማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል ሲል ቅሬታ አሰምቷል።