ድምጽ ዴምህት አባሎቼ ለማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል አለ ፌብሩወሪ 22, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ዴምህት) አባሎቼ ከመንግሥት ይደረግላቸዋል ተብሎ የነበረ ማቋቋምያ እሰከ አሁን ባለማግኘታቸው ለማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል ሲል ቅሬታ አሰምቷል።