የለገጣፎ ነዋሪዎች አቤቱታና የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ ኦሮምያ ክልል ውስጥ በሚገኘው ለገጣፎ አካባቢ ከአርሶ አደር ላይ መሬት ገዝተው የገነቡት ቤት “ሕገወጥ ነው” በሚል እንዲፈርስ መደረጉ “በአደባባይ የተፈፀመብን በደል ነው” ሲሉ ነዋሪዎች እየገለፁ ናቸው።